መሰረተ ኢትዮጰጵያ ት/ቤት በዛሬዉ ዕለት ማለትም ማክሰኞ 06/05/2017ዓ.ም ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በቂርቆስ ክ/ከ/ት/ጽ/ቤት የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና በሁለቱም ቋንቋ ለሚማሩ የቀንና የማታ ተማሪዎች እየሰጠ ይገኛል፡፡