በመሠረተ ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በአካባቢ እንክብካቤ ክበብ አማካኝነት በ2ኛ መንፈቅ አመት ተማሪዎች, መምህራን እና ዕርሰ መ/ራን ት/ቤቱን ቀለም በመቀባት አሰዉበዋል እጩ ሞዴል ተቋም መሰረተ ኢትዮጵያ ት/ርት ቤት ሞዴል ለማድረግ በት/ርት ቤቱ ቀለም በመቀባት የማስዋብ ስራ ተሰርቷል።